#like #Share #Subscribe @arganon
በዲያቆን ዘላለም ታዬ በቦሌ ቡልቡላ አቡነ ሳሙኤል ቤተክርስቲያን የሚሰጥ ተከታታይ የስርዓተ ቤተክርስቲያን ትምህርት ነው።ዘወትር ረቡዕ ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በስፍራው ተገኝተው እንዲማሩ ደብሩ ጥሪውን ያቀርባል።
https://youtube.com/@arganon
ይህንን ቻናል Subscribe በማድረግ አገልግሎቱን ይደግፉ።ለወዳጅዎም በማጋራት የእግዚአብሔር ቃል እንዲዳረስ የበኩልዎን ይወጡ።
እግዚአብሔር ያክብርልን!!
Any way of reproducing, reposting & reusing of this video is prohibited by ARGANON.
©አርጋኖን ሚድያ - Arganon Media -2017|2024