"የዮናስ ምልክት" መምህር ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ (dn yordanos abebe) #ዝክረ_ቅዱሳን
#መዝሙረተዋህዶ #mezmuretewahido #ዲያቆን_ዮርዳኖስ_አበበ
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠
/ማቴ ፫:፫/
"" ✝የዮናስ ምልክት✝ ""
(ማቴ. ፲፮:፬)
(ሐምሌ 17 - 2014)
✝በመምህር ዲ/ዮርዳኖስ አበበ
✝ ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት ጉባኤ ዘጎንደር።
" ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል:: አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/